አዲስ አበባ በከፍተኛ 15 የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | ቀበሌ | መግለጫ |
1 | ከፈለኝ ዓለሙ (ዴንቨር) | ከ15 ካድሬ ቀይ ሽብር ኮሚቴ አባል | ሞት የተፈረደበት በሌለበት |
2 | በላይ ሳሙኤል (ፍሎሪዳ) | ከ15 ካድሬና የአዘአኮ ቀይ ሽብር ኮሚቴ አባል | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
3 | ወ/ሮ መስተዋት ደበበ ጫላ | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | 20/25 ዓመት እሥራት |
4 | ግርማ ለማ በየነ (ኮሚኒስት) | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | 20/25 ዓመት እሥራት |
5 | ማ/ቴ ተስፋው ብርሃኑ ይማም | ከ15 ቀ 34 አብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር | 15/19 ዓመት እሥራት |
6 | ፲/አ ኢብራሂም ሐሰን አብደላ | ከ15 ቀ23 አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት |
7 | ከተማ ተሾመ ወንድምአገኝ | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት ምርመራ ኃላፊ | 15/19 ዓመት እሥራት |
8 | ሰለሞን በርሄ ዮሐንስ | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
9 | ስዩም በቀለ ሣህለድንግል | ከ15 ቀ23 ቀይሽብር ተባባሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
10 | ደምሴ ዘርጋው ወ/ገብርኤል | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
11 | ደብሩ አሰፋ ዘውዴ | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
12 | አንድሮ መስጠት ባቦ | ከ15 | 15/19 ዓመት እሥራት |
13 | ፲/አ አሰፋ ለማ ዳምጤ | ከ15 የፖሊስ ተወካይ ቀይ ሽብር ኮሚቴ አባል | 15/19 ዓመት እሥራት |
14 | ጌታሁን | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
15 | አሳምነው አበበ (ካናዳ) | ከ15 ም/ሊቀመንበር ቀይ ሽብር ኮሚቴ አባል | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
16 | ዛማንኤል | የከ15 ካድሬ ቀይ ሽብር ኮሚቴ አባል | 7 ዓመት እሥራት |
17 | ተንሳይ | የከ15 ቀ19 ተመራጭ ቀይ ሽብር ኮሚቴ | የተሰወረ |
18 | ተሾመ | የከ15 ካድሬ ቀይ ሽብር ኮሚቴ አባል | የተሰወረ |
19 | አበጀ | ከ15 ቀ27 አብዮት ጥበቃ አባል | የተሰወረ |
20 | አያሌው | ከ15 ቀ27 አብዮት ጥበቃ አባል | የተሰወረ |
21 | ጃምቦ | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | |
22 | ወ/ሪ ሻንቄ | ከ15 ቀ34 እሥር ቤት መርማሪ | |
23 | ባሳዝነው ባይሳ | የከ15 ሊቀመንበር ቀይ ሽብር ኮሚቴ ሰብሳቢ | በሕይወት የሌለ |
24 | ፲/አ ሰቀታ ነጋሣ | ከ15 ቀ35 አብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር | በሕይወት የሌለ |
25 | በዛብህ ተፈራ | ከ15 ቀ27 አብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር | በሕይወት የሌለ |
26 | ሱራፌል | ከ15 እስር ቤት መርማሪ | በሕይወት የሌለ |