አዲስ አበባ በከፍተኛ 03 የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | ቀበሌ | መግለጫ |
1 | መርጊያ ንጉሴ ኃይለየሱስ | ከ03 መርማሪ | 20/25 ዓመት እሥራት |
2 | አጋጨው ወልዴ ገድሉ | ከ03 ቀ44 አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት |
3 | ፈቃዱ አበበ ተሰማ | ከ03 ቀ44 አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት |
4 | መሐመድ አህመድ ዓሊ | ከ03 ቀ53 አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት |
5 | ኤልያስ ፀጋዬ በላይነህ | ከ03 ከደርግ ምርመራ | 15/19 ዓመት እሥራት |
6 | ወርቁ መንገሻ ዳኜ | ከ03 መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |
7 | ዮሐንስ መኮንን ታከለ | ከ03 አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት |
8 | ጎሹ ታቼ ለየ | ከ03 ቀ03 አብዮት ጥበቃ | 15/19 ዓመት እሥራት |
9 | ፲/አ ፈቃዱ ገ/ፃዲቅ | ከ03 ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
10 | ወ/ሮ አመልማል ሞገስ | ከ03 ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌሉበት |
11 | ወ/ር አስጨናቂ ብሩ | ከ03 ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |