YT_TheGeneration

                                                                            YaTewlidTheGeneration

ሸዋ፦ በሐይቆችና ቡታ አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ

ተራ ቁ. ስም ከነአባት የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ መግለጫ
1 ኮ/ል አሸብር አማረ የሐይቆችና ቡታ አውራጃ አስተዳዳሪ የደርግ አባል ዕድሜ ልክ እሥራት
2 ሙሉጌታ ሀብቴ የሐይቆችና ቡታጅራ አውራጅ አዘአኮ አባል 20/25 ዓመት እሥራት
3 ተሾመ ለማ የቡታጅራ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል 20/25 ዓመት እሥራት
4 አበራ ማሩ ኢላላ የቡታጅራ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል 20/25 ዓመት እሥራት
5 ጳውሎስ አዴቦ ጎቢቦ የቡታጅራ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል 20/25 ዓመት እሥራት
6 ፲/አ ማሞ ተሾመ ረታ የሐ/ቡታጅራ ዝዋይ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል 20/25 ዓመት እሥራት
7 አደም ሰይድ የቡታጅራ ቀይሽብር ኮሚቴ አባል 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት
8 ሻ/ል ወ/ሚካኤል መብራቱ የሐይቆችና ቡታ አውራጃ ወህኒ ቤታ አዛዥ 20 ዓመት እሥራት በሌለበት
9 ጥላሁን ወንድም አገኘሁ የቡታጅራ ከነማ ም/ሊ የቀይሽብር ኮሚቴ አባል 15/19 ዓመት እሥራት
10 ጌታቸው አምዱ የሐይቆችና ቡታጅራ አውራጅ አዘአኮ አባል 15/19 ዓመት እሥራት
11 ዓለማየሁ ታቦር የሐይቆችና ቡታጅራ አውራጃ አስተዳዳሪና አዘአኮ 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት
12 ቦንሳ ቶላ የሐይቆችና ቡታ አውራጃ ገበሬ ማህበር ተወካይ 12 ዓመት እሥራት
13 ፻/አ ዘመነ አቡኔ የሐይቆችና ቡታ አውራጃ ረ/ፖሊስ አዛዥ አዘአኮ 12 ዓመት እሥራት በሌለበት
14 ተስፋዬ ንጉሴ የሐይቆችና ቡታጅራ አውራጃ አዘአኮ 8 ዓመት እሥራት
     

እትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!

Long Live Ethiopia!

......ያ ትውልድ......
ታሪካችሁ ህያው ነው!

The Generation is Immortal!

 

እኛን ማግኘት/Contact us

This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

703 300 4302