ሸዋ፦ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ነመራ ታደሰ | የተጉለትና ቡልጋ አ/ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት አባል | ሞት የተፈረደበት በሌለበት |
2 | አበበ መላኩ ይማም | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አስተዳዳሪ | ሞት የተፈረደበት በሌለበት |
3 | አበበ ወርቁ | የተጉለትና ቡልጋ አ/ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ካድሬ | ሞት የተፈረደበት በሌለበት |
4 | ፻/አ ሽፈራው ባሳዝን | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አዘአኮ አባል | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
5 | ዶር አየለ እዳሮ | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አዘአኮ አባል | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
6 | ጳውሎስ እንድርያስ | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ካድሬ | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
7 | አበበ በቀለ ወርፋ | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አዘአኮ አባል | 15/19 ዓመት እሥራት |
8 | ካሣሁን ንጉሤ ጋረደኝ | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አዘአኮ አባል | 15/19 ዓመት እሥራት |
9 | ጫንያለው ካሣ | የተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ካድሬ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |