ሸዋ፦ በሰላሌ አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ፲/አ የስጋት መኮንን ይማም | የሰላሌ አውራጃ ፖሊስ መርማሪ | 25 ዓመት እሥራት |
2 | ወ/ር አበራ ማሞ ድረስ | የሰላሌ አውራጃ ፖሊስ መርማሪ | 25 ዓመት እሥራት |
3 | ሻ/ል እሸቱ አድማሴ ፈለቀ | የሰላሌ አውራጃ ፖሊስ መርማሪ | 25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
4 | ሻለቃ ሰሙንጉስ ስዩም ኃ/ሚካኤል | ሰላሌ አውራጃ አስተዳዳሪና አዘአኮ ሰብሳቢ | 24 ዓመት እሥራት |
5 | አቶ በቀለ ነጋሽ | የሰላሌ አውራጃ የወጣቶች ተወካይ | 20/25 ዓመት እሥራት |