YT_TheGeneration

                                                                            YaTewlidTheGeneration

 
 
ሐምሌ 26 ቀን 1967 ዓ.ም. በደርግ የተገደሉ የዓፄ ኃይለሥላሴ ባለሥልጣናት
ተራ ቁ. ስም ከነአባት የነበራቸው ኃላፊነት መግለጫ
1 አቶ አባቡ አምባው
2 ወ/ር አብዶ አህመድ
3 ወ/ር አብደላ አሊ
4 ነጭ ለባሽ መቶ አለቃ ዓለማየሁ ንጋቱ
5 ወ/ር ገበየሁ ሁሴን
6 ግራዝማች ካሣዬ በቀለ
7 ሻምበል ባሻ ለገሠ ወዩሣ
8 አቶ መኩሪያ ዘለቀ
9 መካሻ ኃ/ማርያም
10 ወ/ር ሙሉጌታ አፈወርቅ
11 አቶ ረጋሳ ዲሣሣ
12 አቶ ሰሎሞን ዋዳ
13 ወ/ር ሰቆ ሰመረ ለጠና
14 ም/10አለቃ ተረፈ ገ/ማርያም
15 ወ/ር ተስፋዬው ኃይሌ
16 ወ/ር ተስፋዬ ወ/ተክሌ
17 ወ/ር ተስፋዬ ታደሰ
18 አቶ ታደሰ ገብረየስ
19 ደጃዝማች ይልማ በሺ
20 አቶ ዘውዱ ኃ/ማርያም
 

ማስታወሻ

የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ

ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦

  • ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
  • የስም ስህተት ካለ
  • ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
  • የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
  • ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
  • የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
  • በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ

በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት

የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና

ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።

እትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!

Long Live Ethiopia!

......ያ ትውልድ......
ታሪካችሁ ህያው ነው!

The Generation is Immortal!

 

እኛን ማግኘት/Contact us

This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

703 300 4302