ሐረር ጅጅጋ፦ መጋላ በ1969/70 በደርግና ተባባሪዎቹቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አሰግድ ገዛኽኝ (አባዮሐንስ) | ||
2 | ዓለምሰገድ (ቦዜ) | 1969 | |
3 | በለጠ ሙሉጌታ (ሸጊቱ) | 1969 | |
4 | ደርቤ | 1970 | |
5 | እንቢበል መርሻ | ||
6 | ኤርሚያስ | 1970 | |
7 | ፍሬዘውድ በቀለ | ||
8 | ጀርመን ግርማ | 1969 | |
9 | ሰአደ ሂብራሒም | 1970 | |
10 | የሺጥላ ካብታሙ | 1970 | አለመያ እርሻ ኮሌጅ |
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።