ጎጃም ባህርዳር በ1969/70 በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አለሙ አላምረው | አዴት | |
2 | አሰፋ ገዳሙ | ||
3 | ብርሃኑ ቢሆን | ||
4 | ብርሃኑ ከተማ | ከ08ቀ01 | |
5 | በየነ ያሬድ | አዴት | |
6 | ብርሃኔ | መምህር | |
7 | ፈረደ | መምህር | |
8 | ጌታነህ | መምህር | |
9 | ኃይሌ ባይ | ||
10 | ካሱ ከተማ | ከ08ቀ01 | |
11 | ካሣ ሁርጋ | ||
12 | ሙጬ እጅጉ ተፈራ | ||
13 | ሙሉ ዝቃርግ | አዴት | |
14 | ኑኑ ከተማ | ከ08ቀ01 | |
15 | ሰይፉ አስናቀ መለሰ | ||
16 | ስዩም ናዎድ | ||
17 | ተመልከት እሸቴ | ||
18 | ይትባረክ አቡኑ | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።